diff --git a/09/18.txt b/09/18.txt index 531f114..ea32dcc 100644 --- a/09/18.txt +++ b/09/18.txt @@ -1 +1 @@ -\v 18 \v 19 18 ኢየሱስ ብቻውን ይጸልይ በነበረበት አንድ ወቅት ደቀ መዛሙርቱ ከእርሱ ጋር ነበሩና፦ “ሕዝቡ እኔ ማን እንደሆንኩ ነው የሚናገሩት?” ብሎ ጠየቃቸው። 19 እነርሱም፦ “ዮሐንስ መጥምቁ፣ ሌሎች ደግሞ ኤልያስ፣ እንደገና ሌሎች ጥንት ከነበሩት ነቢያት አንዱ ከሙታን ተነሥቶ ነው ይላሉ” አሉት። \ No newline at end of file +\v 18 \v 19 18 ኢየሱስ ብቻውን ይጸልይ በነበረበት አንድ ወቅት ደቀ መዛሙርቱ ከእርሱ ጋር ነበሩና፣ “ሕዝቡ እኔ ማን እንደሆንሁ ነው የሚናገሩት?” ብሎ ጠየቃቸው። 19 እነርሱም፣ “አጥማቂው ዮሐንስ ፣ ሌሎች ደግሞ ኤልያስ፣ እንደ ገና ሌሎች ጥንት ከነበሩት ነቢያት አንዱ ከሙታን ተነሥቶ ነው ይላሉ” አሉት። \ No newline at end of file