Tue Oct 24 2017 09:25:40 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)
This commit is contained in:
parent
349da26587
commit
27a46e24ff
|
@ -1 +1 @@
|
|||
\c 16 \v 1 ደግሞም ኢየሱስ ለደቀ መዛሙርቱ እንዲህ አለ፤ "አንድ ሀብታም ሰው ነበረ፤ እርሱም በንብረቱ ሁሉ ላይ የሾመው አስተዳዳሪ ነበረው። ይህ አስተዳዳሪ ሀብተ ያባክናል ተብሎ ለሀብታሙ ተነገረው። \v 2 ስለዚህ ሀብታሙ ሰው አስተዳዳሪውን ጠርቶ፣ 'ይህ ስለ አንተ የምሰማው ነገር ምንድን ነው? ከዚህ በኋላ ለእኔ አስተዳዳሪ ልትሆን ስለማትችል ንብረቴን አስረክበኝ" አለው።
|
||||
\c 16 \v 1 ደግሞም ኢየሱስ ለደቀ መዛሙርቱ እንዲህ አለ፤ "አንድ ሀብታም ሰው ነበረ፤ እርሱም በንብረቱ ሁሉ ላይ የሾመው አስተዳዳሪ ነበረው። ይህ አስተዳዳሪ ሀብተ ያባክናል ተብሎ ለሀብታሙ ተነገረው። \v 2 ስለዚህ ሀብታሙ ሰው አስተዳዳሪውን ጠርቶ፣ 'ይህ ስለ አንተ የምሰማው ነገር ምንድን ነው? ከዚህ በኋላ ለእኔ አስተዳዳሪ ልትሆን ስለማትችል ንብረቴን አስረክበኝ' አለው።
|
|
@ -1 +1 @@
|
|||
\v 3 ከዚያም አስተዳዳሪው እንዲህ ብሎ አሰበ፦ "እንግዲህ ጌታዬ ከአስተዳዳር ሥራዬ ስለሚያሰናብተኝ ምን ባደርግ ይሻለኛል? አቅም ስለሌለኝ ከእንግዲህ መሬት በመቆፋር ለመተዳደር አልችልም፤መለመንም ያሳፍረኛል። \v 4 ከአስተዳደነት ሥራዬ ስሰናበት ሰዎች በቤታቸው እንዲቀበሉኝ ካሁኑ ምን እንደማደርግ አውቃለሁ።"
|
||||
\v 3 አስተዳዳሪው እንዲህ ብሎ አሰበ፤ 'እንግዲህ ጌታዬ ከአስተዳደር ሥራዬ ስለሚያሰናብተኝ፣ ምን ባደርግ ይሻለኛል? ዓቅም ስለሌለኝ፣ ከእንግዲህ መሬት በመቈፈር ለመተዳደር አልችልም፤መለመንም ያሳፍረኛል። \v 4 ከአስተዳደነት ሥራዬ ስሰናበት ሰዎች በቤታቸው እንዲቀበሉኝ ካሁኑ ምን እንደማደርግ አውቃለሁ።"
|
|
@ -76,6 +76,7 @@
|
|||
"15-22",
|
||||
"15-25",
|
||||
"15-28",
|
||||
"15-31"
|
||||
"15-31",
|
||||
"16-01"
|
||||
]
|
||||
}
|
Loading…
Reference in New Issue