am_luk_text_ulb/22/61.txt

1 line
283 B
Plaintext
Raw Normal View History

\v 61 ጌታም ዞር አለና ጴጥሮስን ተመለከተው። ጴጥሮስም፣ ጌታ “ዛሬ ዶሮ ሳይጮኽ ሦስት ጊዜ ትክደኛለህ” ያለውን ቃል አስታወሰ። \v 62 ጴጥሮስ ወደ ውጭ ወጣና መራራ ልቅሶ አለቀሰ።