am_luk_text_ulb/09/26.txt

1 line
461 B
Plaintext
Raw Normal View History

\v 26 \v 27 26 በእኔና በተናገርሁት ቃል የሚያፍርብኝ ማንም ቢኖር የሰው ልጅ በራሱ በአባቱ እንዲሁም በቅዱሳን መላእክት ክብር በሚመጣበት ጊዜ ያፍርበታል። 27 እኔ ግን በእርግጥ እነግራችኋለሁ እዚህ ከቆማችሁት አንዳንዶቻችሁ የእግዚአብሔርን መንግሥት እስከምታዩ ድረስ ሞትን አትቀምሱም።