am_luk_text_ulb/14/15.txt

1 line
637 B
Plaintext
Raw Normal View History

\v 15 በማዕድ ተቀምጠው ከነበሩት አንዱ ኢየሱስ የተናገራውን ሰምቶ፣ ''በእግዚአብሔር መንግሥት ማዕድ ተቀምጦ እንጀራ የሚበላ ሰው የተባረከ ነው'' አለው፡፡ \v 16 ኢየሱስ ግን እንዲህ አለው፤ "አንድ ሰው ትልቅ የእራት ግብዣ አዘጋጅቶ ብዙ ሰዎችን ጋበዘ፡፡ \v 17 የግበዣውም ዝግጅት በተጠናቀቀ ጊዜ ወደ እራት ግብዣው ወደ ተጋበዙት ሰዎች፦ ‹ሁሉ ተዘጋጅቶአልና ወደ ግብዣው ኑ ብሎ መልእክተኞችን ላከ፡፡