2017-10-17 13:36:07 +00:00
|
|
|
\v 12 ኢየሱስም ባያት ጊዜ ጠራትና፣ "ተነሺና ከበሽታሽ ተፈወሺ" አላት። \v 13 በእጁ ዳሰሳት፣ ወዲያውኑም ቀጥ ብላ ቆመች፤ እግዚአብሔርንም \v 14 አመሰገነች፡፡ የምኲራቡ አለቃ በሰንበት በመፈወሷ ተቆጣና ለሕዝቡ እንዲህ አለ፡- ‹‹ከሳምንቱ ቀናት ሥራ የሚሠራባቸው ስድስት ቀናት አሉ ሄዳችሁ በእነዚያ ቀናት ተፈወሱ እንጂ በሰንበት ቀን አይሆንም አላቸው፡፡››
|