am_luk_text_ulb/09/49.txt

1 line
369 B
Plaintext
Raw Normal View History

\v 49 \v 50 49 ዮሐንስ እንደዚህ ብሎ ተናገረ፦ “ጌታ ሆይ አንድ ሰው በስምህ አጋንንት ሲያወጣ ተመለክትነው፣ ሆኖም እኛን የሚከተለን ባለመሆኑ አስቆምነው። 50 ኢየሱ ግን፦ “አታስቁሙት ምክንያቱም የማይቃወማችሁ ከእናንተ ጋር ነው።”