am_luk_text_ulb/09/43.txt

1 line
634 B
Plaintext
Raw Normal View History

\v 43 \v 44 \v 45 43 በእግዚአብሔር ታላቅነት ሁሉም ተደነቁ። ነገር ግን እርሱ ባደረጋቸው ሁሉ ሁሉ እየተደነቁ ሳሉ፣ ለደቀ መዛሙርቱ እንዲህ አላቸው። 44 የነገርኳችሁን እነዚህ ነገሮች በጥልቀት አስተውሉ፣ ምክንያቱም የሰውን ልጅ በሰዎች እጅ አሳልፈው ይሰጡታል። 45 ነገር ግን ተሰውሮባቸው ስለነበረ ይህ አባባሉ ምን እንደሆነ ስላልተረዱት ሊገባቸው አልቻለም። ስለዚያ አባባል እርሱን መጠየቅ ፈሩ።