am_luk_text_ulb/08/09.txt

1 line
436 B
Plaintext
Raw Normal View History

\v 9 \v 10 9-10 ከዚያ በኋላ ደቀ መዛሙርቱ ይህ ምሳሌ ምን ማለት እንደ ሆነ ጠየቁት፤ ኢየሱስም እንዲህ አላቸው፤ ‘ለእናንተ የእግዚአብሔርን መንግሥት ምስጢር የማወቅ ዕድል ተሰጥቷችኋል ለተቀሩት ሕዝብ ግን ቢያዩ እንዳይመለከቱ ቢስሙም እንዳያስተውሉ የሚማሩት በምሳሌ ነው።