am_lev_text_ulb/12/01.txt

1 line
389 B
Plaintext

\c 12 \v 1 ያህዌ ሙሴን እንዲህ አለው፣ \v 2 “ለእስራኤል ሰዎች እንደህ በላቸው፣ ‘አንዲት ሴት ብታረግዝና ወንድ ልጅ ብትወልድ፣ ልክ እንደ ወር አበባዋ ወቅት ለሰባት ቀናት ንጹህ አይደለችም፡፡ \v 3 በስምንተኛው ቀን ህጻኑ ልጅ መገረዝ አለበት፡፡