From dafce58bdb6e611042c7337ad64953238b864ac6 Mon Sep 17 00:00:00 2001 From: tsDesktop Date: Wed, 14 Jun 2017 13:42:59 +0300 Subject: [PATCH] Wed Jun 14 2017 13:42:58 GMT+0300 (E. Africa Standard Time) --- 14/30.txt | 1 + 14/33.txt | 1 + 2 files changed, 2 insertions(+) create mode 100644 14/30.txt create mode 100644 14/33.txt diff --git a/14/30.txt b/14/30.txt new file mode 100644 index 0000000..8b340de --- /dev/null +++ b/14/30.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 30 ሰውየው በአቅሙ ካቀረበው ከእርግቦቹ ወይም ከዋኖሶቹ አንዱን ይሰዋ - \v 31 ከእህል ቁርባኑ ጋር፣ አንዱን ለኃጢአት መስዋዕት ሌላውን ለሚቃጠል መስዋዕት ያቅርብ፡፡ ከዚያም ካህኑ ለሚነጻው ሰው በያህዌ ፊት ያስተሰርይለታል፡፡ \v 32 ለመንጻት ዋናውን መስዋዕት ማቅረብ ለማይችል ተላላፊ የቆዳ በሽታ ላለበት ሰው የመንጻት ህጉ ይህ ነው፡፡” \ No newline at end of file diff --git a/14/33.txt b/14/33.txt new file mode 100644 index 0000000..5b1d63d --- /dev/null +++ b/14/33.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 33 ያህዌ ሙሴንና አሮንን እንዲህ ሲል ተናገራቸው፣ \v 34 “ርስት አድርጌ ወደሰጠኋችሁ ወደ ከነዓን ምድር ስትመጡ፣ ርስት በሆናችሁ ምድር በቤታችሁ እየሰፋ የሚሄድ ብክለት ባደርግባችሁ፣ \v 35 የቤቱ ባለቤት ወደ ካህኑ መጥቶ ይናገር፡፡ እንዲህም ይበል፣ “በቤቴ ብክለት ያለ ይመስለኛል፡፡’ \ No newline at end of file