diff --git a/21/13.txt b/21/13.txt new file mode 100644 index 0000000..bfa82ae --- /dev/null +++ b/21/13.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 13 ካህኑ ድንግሊቱን ሚስቱ አድርጎ ያግባት፡፡ \v 14 ባሏ የሞተባትን ሴት፣ የተፋታችን ሴት፣ ወይም ጋለሞታን ሴት አያግባ፡፤ እንዲያ ካሉት ሴቶች መሃል አያግባ፡፡ ከራሱ ህዝብ መሃል ድንግሊቱን ብቻ ማግባት ይችላል፡፡ \v 15 እነዚህን ህጎች ይጠብቅ፣ በህዝቡ መሃል ልጆቹን እንዳያረክስ ህግጋቱን ይጠብቅ፣ እርሱን ለራሴ የለየሁት እኔ ያህዌ ነኝ፡፡ \ No newline at end of file diff --git a/21/16.txt b/21/16.txt new file mode 100644 index 0000000..7b5364c --- /dev/null +++ b/21/16.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 16 ያህዌ እንደህ ሲል ሙሴን ተናገረው፣ \v 17 “አሮንን እንዲህ ብለህ ንገረው፣ ማናቸውም ከወገንህ መሀል በትወልዳቸው ውስጥ አካላዊ ጉድለት ያለበት፣ የአምላኩን ‹ምግብ› ለመሰዋት መቅረብ የለበትም፡፡ \ No newline at end of file diff --git a/21/18.txt b/21/18.txt new file mode 100644 index 0000000..9728825 --- /dev/null +++ b/21/18.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 18 \v 20 \v 21 18ማናቸውም አካላዊ እንከን ያለበት ሰው ወደ ያህዌ መቅረብ የለበትም፣ እንደ ዐይነ ስውር፣ ሽባ የሆነ ሰው፣ አካሉ የጎደለ ወይም አካሉ የተወላገደ፣ \v 19 19እጆቹ ወይም እግሮቹ ሽባ የሆነ፣ 20መጻጉ ወይም ድንክ ሰው፣ ወይም በዐይኖቹ ላይ እንከን ያለበት ሰው፣ ወይም በሽታ የያዘው፣ ሞጭሟጫ፣ እከክ ያለበት ወይም ጃንደረባ ወደ ያህዌ አይቅረብ፡፡ 21ከካህኑ ከአሮን መሃል ምንም አካላዊ ጉድለት ያለበት ሰው ለያህዌ የእሳት መስዋዕቶች ለመሰዋት አይቅረብ፡፡ አካላዊ ጉድለት ያለበት እንዲህ ያለው ሰው የአምላኩን ‹ምግብ ለማቅረብ መቅረብ የለበትም፡፡ \ No newline at end of file