From 783fe58cdb86464aa65e2b460e82468bb23ccbdc Mon Sep 17 00:00:00 2001 From: tsDesktop Date: Wed, 14 Jun 2017 13:34:59 +0300 Subject: [PATCH] Wed Jun 14 2017 13:34:58 GMT+0300 (E. Africa Standard Time) --- 14/10.txt | 1 + 14/12.txt | 1 + 2 files changed, 2 insertions(+) create mode 100644 14/10.txt create mode 100644 14/12.txt diff --git a/14/10.txt b/14/10.txt new file mode 100644 index 0000000..2a2f887 --- /dev/null +++ b/14/10.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 10 በስምንተኛው ቀን ነውር የሌለባቸው ሁለት ወንድ የበግ ጠቦቶች፣አንድ ነውር የሌለበት የአንድ አመት የበግ ጠቦት ያምጣ፣ በዘይት የተለወሰ የኢፍ ሶስት አስረኛ የላመ ዱቄት እና አንድ ሊትር ዘይት ለእህል ቁርባን ያቅርብ፡፡ \v 11 የመንጻት ስርዓቱን የሚያስፈጽመው ካህን የሚነጻውን ሰው ከእነዚህ ነገሮች ጋር ይዞ፣ በያህዌ ፊት በመገናኛው ድንኳን ደጃፍ ላይ ይቆማል፡፡ \ No newline at end of file diff --git a/14/12.txt b/14/12.txt new file mode 100644 index 0000000..26c385a --- /dev/null +++ b/14/12.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 12 ካህኑ ወንዱን ጠቦት ወስዶ ለኃጢአት መስዋዕት ከአንዱ ሊትር ዘይት ጋር ያቀርባል፤ እነዚህንም በያህዌ ፊት ለመስዋዕት ይወዘውዘዋል፤ ለእርሱም ያቀርበዋል፡፡ \v 13 ወንዱን ጠቦት የኃጢአት መስዋዕቱንና የሚቃጠል መስዋዕቱን ባቀረቡበት ስፍራ በቤተ መቅደስ ያርደዋል፤ እንደ በደል መስዋዕቱ ሁሉ የኃጢአት መስዋዕቱም ለካህኑ ይሰጥ፣ ምክንያቱም ይህ እጅግ ቅዱስ ነው፡፡ \ No newline at end of file