From 38ce0f1db3a1fb9dc2766ecd53c1181fd2f49355 Mon Sep 17 00:00:00 2001 From: tsDesktop Date: Wed, 14 Jun 2017 11:18:32 +0300 Subject: [PATCH] Wed Jun 14 2017 11:18:31 GMT+0300 (E. Africa Standard Time) --- 09/06.txt | 1 + 09/08.txt | 1 + 2 files changed, 2 insertions(+) create mode 100644 09/06.txt create mode 100644 09/08.txt diff --git a/09/06.txt b/09/06.txt new file mode 100644 index 0000000..f292b48 --- /dev/null +++ b/09/06.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 6 ከዚያም ሙሴ እንዲህ አለ፣ “ያህዌ እንድታደርጉት ያዘዘው ይህንን ነው፣ስለዚህም ክብሩ ይገለጥላችኋል፡፡” \v 7 ሙሴ አሮንን እንዲህ አለው፣ “ወደ መዊያው ቀርበህ የኃጢአት መስዋዕትህንና የሚቃጠል መስዋዕትህን አቅርብ፣ ደግሞም ያህዌ እንዳዘዘው ለራስህና ለህዝቡ አስተስርይ፣ ለህዝቡ ማስተስረያ ለማቅረብ መስዋዕቱን ሰዋ፡፡” 8ስለዚህም አሮን ወደ መሰዊያው ቀርቦ ለራሱ የሆነውን መስዋዕት ለኃጢአት መስዋዕት እምቦሳውን አረደ፡፡ \ No newline at end of file diff --git a/09/08.txt b/09/08.txt new file mode 100644 index 0000000..aa64444 --- /dev/null +++ b/09/08.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 8 ስለዚህም አሮን ወደ መሰዊያው ቀርቦ ለራሱ የሆነውን መስዋዕት ለኃጢአት መስዋዕት እምቦሳውን አረደ፡፡ \v 9 የአሮን ልጆቸ ደሙን አቀረቡለት፣ እርሱም ጣቱን ደሙ ውስጥ እየነከረ በመሰዊያው ቀንዶች ውስጥ ጨመረ፤ ከዚያም በመሰዊያው ስር ደሙን አፈሰሰ፡፡ \ No newline at end of file