\v 7 ነፍሴ በዛለች ጊዜ ያህዌን አሰብሁት፤
ጸሎቴ ወደ አንተ ወደ ቅዱስ መቅደስህ መጣ፤፤
\v 8 ልባቸውን ከንቱ አማልከት ላይ የሚያደርጉ
ለእነርሱ ያለህን ጸጋ ያጣሉ፡፡