\v 7 \v 8 ነጋዴዎቹ ሐሰተኛ ሚዛኖችን በእጆቻቸው ይዘዋል፤ማጭበርበርን ይወዳሉ። ኤፍሬምም፦« በእርግጥ እጅግ ባለጠጋ ሆኜአለሁ፥ሀብትን
ም አግኝቼአለሁ። በሥራዬ ሁሉ ኃጢአት የሚሆን ምንም ዓይነት በደል አያገኙብኝም» ይላል።