\v 14 \v 15 ከልባቸው ወደ እኔ አይጮኹም፥ ነገር ግን በአልጋዎቻችው ላይ ያለቅሳሉ። እህልና አዲስ ወይን ጠጅ ለማግኘት ራሳቸውን ለይተዋ
ል፥ከእኔም ዘወር ብለዋል። እኔ ባሠለጠናቸውም፥ክንዶቻችውንም ባበረታ፤እነርሱ ግን ክፉ ነገርን አሴሩብኝ።