Thu Apr 26 2018 11:08:14 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)
This commit is contained in:
parent
d65b8700af
commit
bcef75200b
|
@ -1 +1 @@
|
|||
\v 18 በዚያን ቀን ከዱር አራዊት፥ከሰማይ አእዋፍና በምድር ከሚንቀሳቀሱት ነገሮች ጋር ቃል ኪዳን አደርግላቸዋለሁ። ቀስትን፥ሰይፍንና ጦርነትን ክምድሪቱ አስወግዳለሁ፥በሰላምም እንድትጋደሙ አደርጋችኋለሁ።
|
||||
\v 18 በዚያን ቀን ከዱር አራዊት፥ ከሰማይ አእዋፍና በምድር ከሚንቀሳቀሱት ነገሮች ጋር ቃል ኪዳን አደርግላቸዋለሁ። ቀስትን፥ ሰይፍንና ጦርነትን ክምድሪቱ አስወግዳለሁ፥ በሰላምም እንድትጋደሙ አደርጋችኋለሁ።
|
|
@ -1,2 +1 @@
|
|||
\v 19 \v 20 ለዘላለም ባልሽ ልሆን ቃል እገባልሻለሁ። በጽድቅ፥በፍትሕ፥በኪዳን ታማኝነትና በምሕረት ባልሽ ልሆን ቃል እገባልሻለሁ። በታማ
|
||||
ኝነት ባልሽ ልሆን ቃል እገባልሻለሁ። አንቺም እኔን እግዚአብሔርን ታውቂያለሽ።
|
||||
\v 19 ለዘላለም ባልሽ ልሆን ቃል እገባልሻለሁ። በጽድቅ፥ በፍትሕ፥ በኪዳን ታማኝነትና በምሕረት ባልሽ ልሆን ቃል እገባልሻለሁ። \v 20 በታማኝነት ባልሽ ልሆን ቃል እገባልሻለሁ። አንቺም እኔን እግዚአብሔርን ታውቂያለሽ።
|
|
@ -1,2 +1 @@
|
|||
\v 21 \v 22 የእግዚአብሔር አዋጅ ይህ ነው፦በዚያን ቀን እመልሳልሁ። «ለሰማያት እመልሳለሁ፥እነርሱም ለምድር ይመልሳሉ። ምድርም ለእህ
|
||||
ሉ፥ለአዲሱ ወይን ጠጅና ለዘይቱ ትመልሳለች፥እነርሱም ለኢይዝራኤል ይመልሳሉ።
|
||||
\v 21 የእግዚአብሔር አዋጅ ይህ ነው፦ በዚያን ቀን እመልሳልሁ። «ለሰማያት እመልሳለሁ፥ እነርሱም ለምድር ይመልሳሉ። \v 22 ምድርም ለእህሉ፥ ለአዲሱ ወይን ጠጅና ለዘይቱ ትመልሳለች፥ እነርሱም ለኢይዝራኤል ይመልሳሉ።
|
|
@ -1,2 +1 @@
|
|||
\v 23 ስለ ራሴ ስል በምድሪቱ ላይ እተክላታልሁ፥ሎሩሃማንም እምራታለሁ። ሎዓሚንንም፦አንተ ዓሚ አታህ ነህ እለዋለሁ፤እነርሱም አንተ አም
|
||||
ላካችን ነህ ይሉኛል።»
|
||||
\v 23 ስለ ራሴ ስል በምድሪቱ ላይ እተክላታልሁ፥ ሎሩሃማንም እምራታለሁ። ሎዓሚንንም፦ አንተ ዓሚ አታህ ነህ እለዋለሁ፤ እነርሱም አንተ አምላካችን ነህ ይሉኛል።»
|
|
@ -53,6 +53,9 @@
|
|||
"02-10",
|
||||
"02-12",
|
||||
"02-14",
|
||||
"02-16"
|
||||
"02-16",
|
||||
"02-18",
|
||||
"02-19",
|
||||
"02-21"
|
||||
]
|
||||
}
|
Loading…
Reference in New Issue