diff --git a/04/01.txt b/04/01.txt index 657558e..394a57c 100644 --- a/04/01.txt +++ b/04/01.txt @@ -1 +1 @@ -\c 4 \v 1 \v 2 የእስራኤል ሕዝብ ሆይ የእግዚአብሔርን ቃል ስሙ። እውነተኛነት፥ ለኪዳን ታማኝነት፥ እግዚአብሔርን ማወቅ በምድሪቱ የለምና እግዚ አብሔር በምድሪቱ ከሚኖሩ ጋር ሙግት አለው። መርገም፥መዋሽት፥መግደል፥መስረቅና ማመንዘር በዚያ አለ። ሕዝቡ ስምምነቶችን ሁሉ ያፈርሳሉ፥ ሳያቋርጡ ደም ይፋሰሳሉ። \ No newline at end of file +\c 4 \v 1 የእስራኤል ሕዝብ ሆይ የእግዚአብሔርን ቃል ስሙ። እውነተኛነት፥ ለኪዳን ታማኝነት፥ እግዚአብሔርን ማወቅ በምድሪቱ የለምና እግዚ አብሔር በምድሪቱ ከሚኖሩ ጋር ሙግት አለው። \v 2 መርገም፥ መዋሽት፥ መግደል፥ መስረቅና ማመንዘር በዚያ አለ። ሕዝቡ ስምምነቶችን ሁሉ ያፈርሳሉ፥ ሳያቋርጡ ደም ይፋሰሳሉ። \ No newline at end of file diff --git a/04/03.txt b/04/03.txt index d63ac66..6a5f50c 100644 --- a/04/03.txt +++ b/04/03.txt @@ -1 +1 @@ -\v 3 ስለዚህ ምድሪቱ ደረቀች፥በእርሷ የሚኖሩ ሁሉ መነመኑ፥የዱር አራዊትና የሰማይ አእዋፍ፥የባሕርም ዓሦች እንኳን አለቁ። \ No newline at end of file +\v 3 ስለዚህ ምድሪቱ ደረቀች፥ በእርሷ የሚኖሩ ሁሉ መነመኑ፥ የዱር አራዊትና የሰማይ አእዋፍ፥ የባሕርም ዓሦች እንኳን አለቁ። \ No newline at end of file diff --git a/04/04.txt b/04/04.txt index f0a4c6d..0e8379c 100644 --- a/04/04.txt +++ b/04/04.txt @@ -1,2 +1 @@ -\v 4 \v 5 ነገር ግን ማንም ሙግቱን አያቅርብ፥ማንም ሌላውን ማንንም አይክሰስ።ምክንያቱም እኔ የምከስው እናንተን ካህናቱን ነውና። እናን -ተ ካህናት በቀን ትሰናከላላችሁ፥ ነቢያቶቹም ከእናንተ ጋር በሌሊት ይሰናከላሉ፥እናታችሁንም አጠፋታለሁ። \ No newline at end of file +\v 4 ነገር ግን ማንም ሙግቱን አያቅርብ፥ማንም ሌላውን ማንንም አይክሰስ። ምክንያቱም እኔ የምከስው እናንተን ካህናቱን ነውና። \v 5 እናንተ ካህናት በቀን ትሰናከላላችሁ፥ ነቢያቶቹም ከእናንተ ጋር በሌሊት ይሰናከላሉ፥ እናታችሁንም አጠፋታለሁ። \ No newline at end of file diff --git a/04/06.txt b/04/06.txt index 4b81941..ddef78b 100644 --- a/04/06.txt +++ b/04/06.txt @@ -1 +1 @@ -\v 6 \v 7 ሕዝቤ ዕውቀት ከማጣቱ የተነሣ ጠፍቶአል። እናንተ ካህናት ዕውቀትን ጥላችኋልና እኔም እጥላችኋለሁ። እኔ አምላካችሁ ብሆንም ሕጌን ረስታችኋል፥እኔም ልጆቻችሁን እረሳለሁ። ካህናቱ በበዙ መጠን የሚሠሩብኝ ኃጢአት በዝቶአል። ክብራቸውን ወደ ውርድት እለውጠዋለሁ። \ No newline at end of file +\v 6 ሕዝቤ ዕውቀት ከማጣቱ የተነሣ ጠፍቶአል። እናንተ ካህናት ዕውቀትን ጥላችኋልና እኔም እጥላችኋለሁ። እኔ አምላካችሁ ብሆንም ሕጌን ረስታችኋል፥ እኔም ልጆቻችሁን እረሳለሁ። \v 7 ካህናቱ በበዙ መጠን የሚሠሩብኝ ኃጢአት በዝቶአል። ክብራቸውን ወደ ውርድት እለውጠዋለሁ። \ No newline at end of file diff --git a/04/08.txt b/04/08.txt index 1b1b8bc..e187d87 100644 --- a/04/08.txt +++ b/04/08.txt @@ -1 +1 @@ -\v 8 \v 9 የሕዝቤን ኃጢአት ይመገባሉ፥ክፋታቸውም እንዲበዛ ይቋምጣሉ። በካህናቱ ላይ እንደሚሆን እንዲሁ በሕዝቡም ላይ ይሆናል፦ ስለ ልማዶቻቸው እቀጣቸዋለሁ፤ እንደ ሥራቸውም አከፍላቸዋለሁ። \ No newline at end of file +\v 8 የሕዝቤን ኃጢአት ይመገባሉ፥ ክፋታቸውም እንዲበዛ ይቋምጣሉ። \v 9 በካህናቱ ላይ እንደሚሆን እንዲሁ በሕዝቡም ላይ ይሆናል፦ ስለ ልማዶቻቸው እቀጣቸዋለሁ፤ እንደ ሥራቸውም አከፍላቸዋለሁ። \ No newline at end of file diff --git a/04/10.txt b/04/10.txt index d00ddb4..29f1944 100644 --- a/04/10.txt +++ b/04/10.txt @@ -1 +1 @@ -\v 10 ከእኔ ከእግዚአብሔር ርቀው ሄደዋልና ትተውኛልምና፤ይበላሉ ግን አይጠግቡም፥ያመነዝራሉ ግን አይበዙም። \ No newline at end of file +\v 10 ከእኔ ከእግዚአብሔር ርቀው ሄደዋልና ትተውኛልምና፤ይበላሉ ግን አይጠግቡም፥ ያመነዝራሉ ግን አይበዙም። \ No newline at end of file diff --git a/04/11.txt b/04/11.txt index cdf4b48..59a4d84 100644 --- a/04/11.txt +++ b/04/11.txt @@ -1,2 +1 @@ -\v 11 \v 12 ሴሰኝነት፥የወይን ጠጅና አዲስ የወይን ጠጅ ማስተዋላቸውን ወስዶታል። የእንጨት ጣዖቶቻችውን ያማክራሉ፥በትሮቻቸውም ይተነ -ብዩላቸዋል። የሴሰኝነት መንፈስ አስቶአቸዋል፥እኔን አምላካቸውንም ትተውኛል። \ No newline at end of file +\v 11 ሴሰኝነት፥ የወይን ጠጅና አዲስ የወይን ጠጅ ማስተዋላቸውን ወስዶታል። \v 12 የእንጨት ጣዖቶቻችውን ያማክራሉ፥ በትሮቻቸውም ይተነብዩላቸዋል። የሴሰኝነት መንፈስ አስቶአቸዋል፥ እኔን አምላካቸውንም ትተውኛል። \ No newline at end of file diff --git a/04/13.txt b/04/13.txt index b5778ea..aa084c5 100644 --- a/04/13.txt +++ b/04/13.txt @@ -1,4 +1 @@ -\v 13 \v 14 በተራሮች ጫፍ ላይ ይሠዋሉ፥ጥላው መልካም ነውና ከባሉጥ፥ከኮምቦልና ከአሆማ ዛፍ በታች በኮረብቶች ላይ ያጥናሉ። ስለዚህ ሴቶ -ች ልጆቻችሁ የዝሙት ርኩሰት ይፈጽማሉ፥የልጆቻችሁ ሚስቶች ያመነዝራሉ። ሴቶች ልጆቻችሁ የዝሙት ርኩሰትን በወደዱ ጊዜ፥ወይም የልጆቻ -ችሁ ሚስቶች ባመነዘሩ ጊዜ አልቀጣቸውም። ምክንያቱም ወንዶቹ ራሳቸውን ለሴተኛ አዳሪዎች ሰጥተዋልና፥ እንዲሁም ከቤተ ጣዖት ሴተኛ አዳሪ -ዎች ጋር ርኩሰትን ለመፈጸም መሥዋዕት ይሰዋሉና። ስለዚህ ይህ የማያስተውል ሕዝብ ይጠፋል። \ No newline at end of file +\v 13 በተራሮች ጫፍ ላይ ይሠዋሉ፥ ጥላው መልካም ነውና ከባሉጥ፥ ከኮምቦልና ከአሆማ ዛፍ በታች በኮረብቶች ላይ ያጥናሉ። ስለዚህ ሴቶች ልጆቻችሁ የዝሙት ርኩሰት ይፈጽማሉ፥ የልጆቻችሁ ሚስቶች ያመነዝራሉ። \v 14 ሴቶች ልጆቻችሁ የዝሙት ርኩሰትን በወደዱ ጊዜ፥ ወይም የልጆቻችሁ ሚስቶች ባመነዘሩ ጊዜ አልቀጣቸውም። ምክንያቱም ወንዶቹ ራሳቸውን ለሴተኛ አዳሪዎች ሰጥተዋልና፥ እንዲሁም ከቤተ ጣዖት ሴተኛ አዳሪዎች ጋር ርኩሰትን ለመፈጸም መሥዋዕት ይሰዋሉና። ስለዚህ ይህ የማያስተውል ሕዝብ ይጠፋል። \ No newline at end of file diff --git a/04/15.txt b/04/15.txt index 527acf0..2cbff31 100644 --- a/04/15.txt +++ b/04/15.txt @@ -1,3 +1,2 @@ -\v 15 \v 16 እስራኤል ሆይ አንቺ ብታመነዝሪም ፥ይሁዳ በደለኛ አይሁን። እናንተ ሰዎች፥ ወደ ጌልጌላ አትሂዱ፥ወደ ቤትአዌንም አትውጡ። ሕ -ያው እግዚአብሔርን ብላችሁም አትማሉ። እስራኤል እንደ እልኽኛ ጊደር በእልኽኝነት ሄዳለችና፤ እንዴት እግዚአብሔር በለመለመ መስክ እንዳ +\v 15 \v 16 እስራኤል ሆይ አንቺ ብታመነዝሪም፥ ይሁዳ በደለኛ አይሁን። እናንተ ሰዎች፥ ወደ ጌልጌላ አትሂዱ፥ ወደ ቤትአዌንም አትውጡ። ሕያው እግዚአብሔርን ብላችሁም አትማሉ። እስራኤል እንደ እልኽኛ ጊደር በእልኽኝነት ሄዳለችና፤ እንዴት እግዚአብሔር በለመለመ መስክ እንዳ ሉ ጠቦቶች ያሰማራታል? \ No newline at end of file diff --git a/manifest.json b/manifest.json index 4dad400..1f3b62a 100644 --- a/manifest.json +++ b/manifest.json @@ -61,6 +61,16 @@ "03-title", "03-01", "03-04", - "04-title" + "04-title", + "04-01", + "04-03", + "04-04", + "04-06", + "04-08", + "04-10", + "04-11", + "04-13", + "04-15", + "04-17" ] } \ No newline at end of file