Thu Apr 26 2018 11:34:14 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)
This commit is contained in:
parent
fee659ca06
commit
30b8396037
|
@ -1,2 +1 @@
|
|||
\v 4 \v 5 ኤፍሬም ሆይ ምን ላድርግልህ? ይሁዳ ሆይ ምን ላድርግልህ? ታማኝነታችሁ እንደ ማለዳ ደመና፥በጠዋት እንደሚጠፋ ጤዛ ነው። ስለዚ
|
||||
ህ በነቢያቱ ቆራረጥኋቸው፥ በአፌም ቃል ገደልኋቸው። ፍርዶችህ እንደሚያንጸባርቅ ብርሃን ናቸው።
|
||||
\v 4 ኤፍሬም ሆይ ምን ላድርግልህ? ይሁዳ ሆይ ምን ላድርግልህ? ታማኝነታችሁ እንደ ማለዳ ደመና፥ በጠዋት እንደሚጠፋ ጤዛ ነው። \v 5 ስለዚህ በነቢያቱ ቆራረጥኋቸው፥ በአፌም ቃል ገደልኋቸው። ፍርዶችህ እንደሚያንጸባርቅ ብርሃን ናቸው።
|
|
@ -1 +1 @@
|
|||
\v 6 \v 7 ታማኝነትን እሻለሁና፥መሥዋዕትንም አይደለም፥ከሚቃጠሉ መሥዋዕቶች ይልቅ እኔን እግዚአብሔርን ማወቅን እሻለሁ። እንደ አዳም ኪዳኑን አፍርሰዋል፤ ለእኔ ያልታመኑ ነበሩ።
|
||||
\v 6 ታማኝነትን እሻለሁና፥መሥዋዕትንም አይደለም፥ከሚቃጠሉ መሥዋዕቶች ይልቅ እኔን እግዚአብሔርን ማወቅን እሻለሁ። \v 7 እንደ አዳም ኪዳኑን አፍርሰዋል፤ ለእኔ ያልታመኑ ነበሩ።
|
|
@ -1 +1 @@
|
|||
\v 8 \v 9 ገልዓድ የክፉ አድራጊዎች ከተማ ነው፥በደም ዱካ ተሞልቷል። የቀማኞች ቡድን የሚዘርፉትን አድብተው እንደሚጠባበቁ፥ካህናቱም በሴኬም መንገድ ላይ ሰው ለመግደል በቡድን ተደራጅተዋል፤ አሳፋሪም ወንጀል ይፈጽማሉ።
|
||||
\v 8 ገልዓድ የክፉ አድራጊዎች ከተማ ነው፥ በደም ዱካ ተሞልቷል። \v 9 የቀማኞች ቡድን የሚዘርፉትን አድብተው እንደሚጠባበቁ፥ ካህናቱም በሴኬም መንገድ ላይ ሰው ለመግደል በቡድን ተደራጅተዋል፤ አሳፋሪም ወንጀል ይፈጽማሉ።
|
|
@ -1 +1 @@
|
|||
\v 10 \v 11 በእስራኤል ቤት የሚያሰቅቅ ነገር አይቻለሁ፤በዚያ የኤፍሬም ምንዝርና አለ፥እስራኤልም ተበክሏል።የሕዝቤን ምርኮ በምመልስበት ጊዜ፥ይሁዳ ሆይ ለአንተም መከር ተቀጥሮልሃል።
|
||||
\v 10 በእስራኤል ቤት የሚያሰቅቅ ነገር አይቻለሁ፤ በዚያ የኤፍሬም ምንዝርና አለ፥ እስራኤልም ተበክሏል። \v 11 የሕዝቤን ምርኮ በምመልስበት ጊዜ፥ ይሁዳ ሆይ ለአንተም መከር ተቀጥሮልሃል።
|
|
@ -1,2 +1 @@
|
|||
\c 7 \v 1 \v 2 ማታለልን ይለማመዳሉና እስራኤልን ለመፈወስ በፈለግሁ ጊዜ ሁሉ የኤፍሬም ኃጢአት፥የሰማሪያም ክፋት ይገለጣል፤ሌባ ወደ ውስጥ ይገባል፥ የቀማኞች ቡድን በመንገድ ላይ አደጋ ያደርሳል። ክፋታቸውን ሁሉ እንደማስታውስ በልባቸው አይገነዘቡም። ሥራቸው ከቦአቸዋል፥በፊ
|
||||
ቴም ናቸው።
|
||||
\c 7 \v 1 ማታለልን ይለማመዳሉና እስራኤልን ለመፈወስ በፈለግሁ ጊዜ ሁሉ የኤፍሬም ኃጢአት፥ የሰማሪያም ክፋት ይገለጣል፤ ሌባ ወደ ውስጥ ይገባል፥ የቀማኞች ቡድን በመንገድ ላይ አደጋ ያደርሳል። \v 2 ክፋታቸውን ሁሉ እንደማስታውስ በልባቸው አይገነዘቡም። ሥራቸው ከቦአቸዋል፥ በፊቴም ናቸው።
|
|
@ -0,0 +1 @@
|
|||
ምዕራፍ 7
|
|
@ -80,6 +80,13 @@
|
|||
"05-10",
|
||||
"05-12",
|
||||
"05-14",
|
||||
"06-title"
|
||||
"06-title",
|
||||
"06-01",
|
||||
"06-04",
|
||||
"06-06",
|
||||
"06-08",
|
||||
"06-10",
|
||||
"07-title",
|
||||
"07-01"
|
||||
]
|
||||
}
|
Loading…
Reference in New Issue