Thu Apr 26 2018 11:58:14 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)
This commit is contained in:
parent
0e68cfe1ab
commit
2500e0f937
|
@ -1 +1 @@
|
|||
\v 5 \v 6 \v 7 ወደ ግብጽ ምድር አይመለሱምን? ወደ እኔ መመለስን እምቢ በማለታቸው አሦር አይገዛቸውምን? ሰይፍ በከተሞቻቸው ላይ ይወድቃል፥ የበሮቻቸውንም መቀርቀሪያ ያጠፋል፤ከገዛ ራሳቸው ዕቅድ የተነሳ ያጠፋቸዋል። ሕዝቤ ከእኔ ዘወር ለማለት ቆርጦአል። በከፍታ ወደ አለሁት ወደ እኔ ቢጣሩ እንኳ፥ማንም አይረዳቸውም።
|
||||
\v 5 ወደ ግብጽ ምድር አይመለሱምን? ወደ እኔ መመለስን እምቢ በማለታቸው አሦር አይገዛቸውምን? \v 6 ሰይፍ በከተሞቻቸው ላይ ይወድቃል፥ የበሮቻቸውንም መቀርቀሪያ ያጠፋል፤ከገዛ ራሳቸው ዕቅድ የተነሳ ያጠፋቸዋል። \v 7 ሕዝቤ ከእኔ ዘወር ለማለት ቆርጦአል። በከፍታ ወደ አለሁት ወደ እኔ ቢጣሩ እንኳ፥ማንም አይረዳቸውም።
|
|
@ -1,3 +1,2 @@
|
|||
\v 8 \v 9 ኤፍሬም ሆይ እንዴት እተውሃለሁ? እስራኤል ሆይ እንዴት አሳልፌ እሰጥሃለሁ? እንዴት እንደ አዳማ አደርግሃለሁ? እንዴትስ እንደ ሲ
|
||||
ባዮ አደርግሃለሁ? ልቤ በውስጤ ተለውጦአል፤መላው ርኅራኄዬ ተነሣሥቷል። ጽኑ ቁጣዬን አላመጣም፤ኤፍሬምን ዳግመኛ አላጠፋም። እኔ አምላ
|
||||
\v 8 ኤፍሬም ሆይ እንዴት እተውሃለሁ? እስራኤል ሆይ እንዴት አሳልፌ እሰጥሃለሁ? እንዴት እንደ አዳማ አደርግሃለሁ? እንዴትስ እንደ ሲባዮ አደርግሃለሁ? ልቤ በውስጤ ተለውጦአል፤ መላው ርኅራኄዬ ተነሣሥቷል። \v 9 ጽኑ ቁጣዬን አላመጣም፤ ኤፍሬምን ዳግመኛ አላጠፋም። እኔ አምላ
|
||||
ክ እንጂ ሰው አይደለሁምና፥በመካከልህ ቅዱሱ ነኝና፥በቁጣ አልመጣም።
|
|
@ -1,2 +1 @@
|
|||
\v 10 \v 11 እነርሱም ከእኔ ከእግዚአብሔር በኋላ ይመጣሉ። እንደ እንበሳ አገሳለሁ። በእርግጥ አገሳለሁ፥ሕዝቡም ከምዕራብ እየተንቀጠቀጡ ይመጣሉ። ከግብጽ እንደ ወፍ፥ከአሦርም ምድር እንደ ርግብ እየተንቀጠቀጡ ይመጣሉ። በየቤቶቻቸውም አኖራቸዋለሁ።» ይህ የእግዚአብሔር አዋ
|
||||
ጅ ነው።
|
||||
\v 10 እነርሱም ከእኔ ከእግዚአብሔር በኋላ ይመጣሉ። እንደ እንበሳ አገሳለሁ። በእርግጥ አገሳለሁ፥ ሕዝቡም ከምዕራብ እየተንቀጠቀጡ ይመጣሉ። \v 11 ከግብጽ እንደ ወፍ፥ ከአሦርም ምድር እንደ ርግብ እየተንቀጠቀጡ ይመጣሉ። በየቤቶቻቸውም አኖራቸዋለሁ።» ይህ የእግዚአብሔር አዋጅ ነው።
|
|
@ -1 +1 @@
|
|||
\v 12 «ኤፍሬም በሐሰት፥ የእስራኤልም ቤት በማታለል ከበበኝ። ይሁዳ ግን እስካሁን ከእኔ ከአምላኩ ጋር ጸንቷል፥ለእኔም ለቅዱሱ የታመነ ነ ው።»
|
||||
\v 12 «ኤፍሬም በሐሰት፥ የእስራኤልም ቤት በማታለል ከበበኝ። ይሁዳ ግን እስካሁን ከእኔ ከአምላኩ ጋር ጸንቷል፥ ለእኔም ለቅዱሱ የታመነ ነ ው።»
|
|
@ -1 +1 @@
|
|||
\c 12 \v 1 \v 2 ኤፍሬም ነፋስ ይመገባል፥የምሥራቅንም ነፋስ ይከተላል። ሐሰትንና ዓመፅን ያለማቋረጥ ያበዛል።ከአሦር ጋር ኪዳን ያደርጋሉ፥ የወይራ ዘይትም ወደ ግብጽ ይወስዳሉ። እግዚአብሔር ከይሁዳ ጋር ሙግት አለው፥ያዕቆብንም ስላደረገው ይቀጣዋል፥እንደ ሥራውም ይከፍለዋል።
|
||||
\c 12 \v 1 ኤፍሬም ነፋስ ይመገባል፥ የምሥራቅንም ነፋስ ይከተላል። ሐሰትንና ዓመፅን ያለማቋረጥ ያበዛል። ከአሦር ጋር ኪዳን ያደርጋሉ፥ የወይራ ዘይትም ወደ ግብጽ ይወስዳሉ። \v 2 እግዚአብሔር ከይሁዳ ጋር ሙግት አለው፥ ያዕቆብንም ስላደረገው ይቀጣዋል፥ እንደ ሥራውም ይከፍለዋል።
|
|
@ -0,0 +1 @@
|
|||
ምዕራፍ 12
|
|
@ -124,6 +124,11 @@
|
|||
"10-14",
|
||||
"11-title",
|
||||
"11-01",
|
||||
"11-03"
|
||||
"11-03",
|
||||
"11-05",
|
||||
"11-08",
|
||||
"11-10",
|
||||
"11-12",
|
||||
"12-title"
|
||||
]
|
||||
}
|
Loading…
Reference in New Issue