Mon Jun 19 2017 14:16:25 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)
This commit is contained in:
parent
da4d1c6500
commit
b220ceee1f
|
@ -4,5 +4,5 @@
|
|||
\v 6 ጨካኞቹንና ችኩሎቹን ከለዳውያንን ላስነሣ ነው፤
|
||||
የራሳቸው ያልሆኑ ቤቶችን ለመውሰድ
|
||||
በምድሪቱ ስፋትና ርዝመት ይገሠግሣሉ፡፡
|
||||
\v 7 7. እነርሱ አስፈሪና አስደንጋጭ ናቸው፤
|
||||
\v 7 እነርሱ አስፈሪና አስደንጋጭ ናቸው፤
|
||||
ፍርዳቸውና ክብራቸው ከራሳቸው ይወጣል፡፡
|
|
@ -1,7 +1,7 @@
|
|||
\v 8 8. ፈረሶቻቸው ከነብር ይልቅ ፈጣኖች፣ ከማታም ተኩላ
|
||||
\v 8 ፈረሶቻቸው ከነብር ይልቅ ፈጣኖች፣ ከማታም ተኩላ
|
||||
ይልቅ፣ አስፈሪዎች ናቸው፡፡
|
||||
ፈረሶቻቸው በፍጥነት ይጋልባሉ፤ ነጥቆ ለመብላት
|
||||
እንደሚቸኩል ንስር ፈረሰኞቻቸው ከሩቅ ይመጣሉ፡፡
|
||||
\v 9 9. ሁሉም ለዐመፅ ሥራ ይመጣሉ፤ ሰራዊታቸው
|
||||
\v 9 ሁሉም ለዐመፅ ሥራ ይመጣሉ፤ ሰራዊታቸው
|
||||
እንደ ምድረ በዳ ነፋስ ይገሠግሣል፤
|
||||
ምርኮኞችንም እንደ አሸዋ ይሰበስባል፡፡
|
|
@ -1,4 +1,4 @@
|
|||
\v 10 10. ነገሥታት ላይ ይሳለቃሉ፤ ገዥዎች ላይ ያፌዛሉ፡፡
|
||||
\v 10 ነገሥታት ላይ ይሳለቃሉ፤ ገዥዎች ላይ ያፌዛሉ፡፡
|
||||
በምሽጐች ላይ በመሳቅ ዐፈር ቆልለው ይይዟቸዋል፡፡
|
||||
\v 11 11. ከዚያም እንደ ነፋስ አልፈው ይሄዳሉ፤ ጉልበታቸውን አምላካቸው ያደረጉ እነዚያን በደለኞች ይጠራርጋቸዋል፡፡
|
||||
\v 11 ከዚያም እንደ ነፋስ አልፈው ይሄዳሉ፤ ጉልበታቸውን አምላካቸው ያደረጉ እነዚያን በደለኞች ይጠራርጋቸዋል፡፡
|
||||
ዕንባቆም ለያህዌ ያቀረበው ሌላው ጥያቄ
|
Loading…
Reference in New Issue