Sat Nov 19 2016 19:56:04 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)
This commit is contained in:
parent
8d21b5a431
commit
c160d06224
|
@ -1 +1 @@
|
|||
\v 5 \v 6 ወንድማማቾች በአንድነት ቢኖሩና፥ ከእነርሱ አንዱ ወንድ ልጅ ሳይወልድ ቢሞት፥የሟቹ ሚስት ከቤተ ሰቡ ውጭ ባል ማግባት የለባትም። የባሏ ወንድም ይውሰዳትና ያግባት የዋርሳነት ግዴታውንም ይፈጽምላት። በመጀመሪያ የምትወልደውም ልጅ ስሙ ከእስራኤል ፈጽሞ እንዳይጠፋ በሟች ወንድሙ ስም ይጠራ።
|
||||
\v 5 ወንድማማቾች በአንድነት ቢኖሩና፥ ከእነርሱ አንዱ ወንድ ልጅ ሳይወልድ ቢሞት፥የሟቹ ሚስት ከቤተ ሰቡ ውጭ ባል ማግባት የለባትም። የባሏ ወንድም ይውሰዳትና ያግባት፤ የዋርሳነት ግዴታውንም ይፈጽምላት። \v 6 በመጀመሪያ የምትወልደውም ልጅ ስሙ ከእስራኤል ፈጽሞ እንዳይጠፋ በሟች ወንድሙ ስም ይጠራ።
|
|
@ -1 +1 @@
|
|||
\v 7 \v 8 ሆኖም ግን አንድ ሰው የውንድሙንሚስት ለማግባት ባይፈልግ ሴትዮዋ በከተማዋ በር ወዳሉት ሽማግሌዎች ሄዳ የባለቤቲ ወንድም የወንድሙን ስም በእስራኤል ለማስጠራት አልፈለገም የዋርሳነት ግዴታውንም አልፈጸመልኝም ትበላቸው። ከዚያም የከተማው ሽማግሌዎች ያን ሰው ጠርተው ያነጋግሩት እርሱም እርሻን ላገባት አልፈልግም ብሎ በሐሳቡ ቢጸና፥
|
||||
\v 7 \v 8 ሆኖም ግን አንድ ሰው የወንድሙን ሚስት ለማግባት ባይፈልግ ሴትዮዋ በከተማዋ በር ወዳሉት ሽማግሌዎች ሄዳ የባለቤቴ ወንድም የወንድሙን ስም በእስራኤል ለማስጠራት አልፈለገም የዋርሳነት ግዴታውንም አልፈጸመልኝም ትበላቸው። ከዚያም የከተማው ሽማግሌዎች ያን ሰው ጠርተው ያነጋግሩት እርሱም እርሻን ላገባት አልፈልግም ብሎ በሐሳቡ ቢጸና፥
|
Loading…
Reference in New Issue