From 4a937767135df354e37521d99e39c5ef42af58fa Mon Sep 17 00:00:00 2001 From: tsDesktop Date: Wed, 7 Dec 2016 22:30:49 +0300 Subject: [PATCH] Wed Dec 07 2016 22:30:47 GMT+0300 (E. Africa Standard Time) --- 25/15.txt | 2 +- 25/17.txt | 2 +- 26/01.txt | 2 +- 3 files changed, 3 insertions(+), 3 deletions(-) diff --git a/25/15.txt b/25/15.txt index 2443bab..f813f87 100644 --- a/25/15.txt +++ b/25/15.txt @@ -1 +1 @@ -\v 15 አምላካችሁ እግዚአብሔር በሚሰጣችሁ ምድር ዕድሜአችሁ እንዲረዝም ትክክለኛና የታመነ ሚዛንና መስፈሪያ ይኑራችሁ። \v 16 አምላካችሁ እግዚአብሔር እንዲህ ያሉትን ጽድቅ ያልሆን ነገሮች የሚፈጽመውንና የሚያምታታውን ሁሉ ይጸየፈዋልና። \ No newline at end of file +\v 15 እግዚአብሔር አምላካችሁ በሚሰጣችሁ ምድር ዕድሜአችሁ እንዲረዝም ትክክለኛና የታመነ ሚዛንና መስፈሪያ ይኑራችሁ። \v 16 እግዚአብሔር አምላካችሁ እንዲህ ያሉትን ጽድቅ ያልሆን ነገሮች የሚፈጽመውንና የሚያምታታውን ሁሉ ይጸየፈዋልና። \ No newline at end of file diff --git a/25/17.txt b/25/17.txt index 61f854b..5b78e42 100644 --- a/25/17.txt +++ b/25/17.txt @@ -1 +1 @@ -\v 17 ከግብፅ በወጣችሁ ጊዜ አማሌቅ በመንገድ በእናንተ ላይ ያደረጉባችሁን አስታውሱ፤ \v 18 ደክማችሁና ዝላችሁ በነበራችሁበት ጊዜ በጉዞ ላይ አግኝቶአሁ ከኋላ ያዘግሙ የነበሩትን ሁሉ ገደሉ፤ እግዚአቤርንም አልፈሩም። \v 19 አምላካችሁ እግዚአብሔር ርስት አድርጎ በሚሰጣችሁ ምድር ዙሪያ ካሉት ጠላቶቻችሁ ሁሉ ባሳረፋችሁ ጊዜ ከሰማይ በታች ያለውን የአማሌቅን መታሰቢያ ደምስሱ፤ ከቶ እንዳትረሱ! \ No newline at end of file +\v 17 ከግብፅ በወጣችሁ ጊዜ አማሌቅ በመንገድ በእናንተ ላይ ያደረጉባችሁን አስታውሱ፤ \v 18 ደክማችሁና ዝላችሁ በነበራችሁበት ጊዜ በጉዞ ላይ አግኝቶአሁ ከኋላ ያዘግሙ የነበሩትን ሁሉ ገደሉ፤ እግዚአቤርንም አልፈሩም። \v 19 እግዚአብሔር አምላካችሁ ርስት አድርጎ በሚሰጣችሁ ምድር ዙሪያ ካሉት ጠላቶቻችሁ ሁሉ ባሳረፋችሁ ጊዜ ከሰማይ በታች ያለውን የአማሌቅን መታሰቢያ ደምስሱ፤ ከቶ እንዳትረሱ! \ No newline at end of file diff --git a/26/01.txt b/26/01.txt index ab1fb95..90ad91c 100644 --- a/26/01.txt +++ b/26/01.txt @@ -1 +1 @@ -\c 26 \v 1 አምላካችሁ እግዚአብሔር ርስት አድርጎ ወደ ሚሰጣችሁ ምድር ስትገቡ፥ ስትወርሱአትና ስትኖሩባት፤ \v 2 አምላካችሁ እግዚአብሔር ከሚሰጣችሁ ምድር ከሁሉም የመጀመሪያ ፍሬ ውሰዱት። ከዚያም በቅርጫት ውስጥ አድርጉትና አምላካችሁ እግዚአብሔር ለስሙ ማደሪያ እንዲሆን ወደሚመርጠው ስፍራ ሂዱ። \ No newline at end of file +\c 26 \v 1 እግዚአብሔር አምላካችሁ ርስት አድርጎ ወደ ሚሰጣችሁ ምድር ስትገቡ፥ ስትወርሱአትና ስትኖሩባት፤ \v 2 እግዚአብሔር አምላካችሁ ከሚሰጣችሁ ምድር ከሁሉም የመጀመሪያ ፍሬ ውሰዱት። ከዚያም በቅርጫት ውስጥ አድርጉትና እግዚአብሔር አምላካችሁ ለስሙ ማደሪያ እንዲሆን ወደሚመርጠው ስፍራ ሂዱ። \ No newline at end of file