diff --git a/15/15.txt b/15/15.txt new file mode 100644 index 0000000..0e22f27 --- /dev/null +++ b/15/15.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 15 ሰሎም ያደረገው ሌላው ነገር ሁሉ እንዲሁም እርሱ የጠነሰሰው ሤራ ሁሉ በእስራኤል ነገሥታት የታሪክ መጽሐፍ ተመዝግቦ ይገኛል፡፡ \v 16 ምናሔም ከቲርጻ ተነሥቶ በሚያልፍበት ጊዜ የቲፍሳን ከተማ ነዋሪዎችና በዙሪያዋ የነበረውን ግዛት ሁሉ ደመሰሰ፡፡ ይህንንም ያደረገበት ምክንያት የከተማይቱ ነዋሪዎች ለእርሱ እጃቸውን ለመስጠት ባለመፍቀዳቸው ነበር፤ ከዚህም የተነሣ ነፍሰ ጡሮችን እንኳ ሳይምር ሆዳቸውን ቀደደ፡፡ \ No newline at end of file diff --git a/15/17.txt b/15/17.txt new file mode 100644 index 0000000..4d4c6e5 --- /dev/null +++ b/15/17.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 17 ዓዛርያስ በይሁዳ በነገሠ በሠላሳ ዘጠነኛው ዓመት የጋዲ ልጅ ምናሔም በእስራኤል ነገሠ፡፡ እርሱም በሰማርያ ዐሥር ዓመት ገዛ፡፡ \v 18 እስከ ዕድሜው ፍጻሜ ድረስ እስራኤልን ወደ ኃጢአት የመራ የናባጥ ልጅ የኢርብዓምን መጥፎ አርአያነት በመከተል ኃጢአት በመሥራቱም እግዚአብሔርን አሳዘነ፡፡ \ No newline at end of file diff --git a/15/19.txt b/15/19.txt new file mode 100644 index 0000000..b98254c --- /dev/null +++ b/15/19.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 19 የአሦር ንጉሠ ነገሥት ፎሐ እስራኤልን ወረረ፤ ምናሔም በአገሩ መንግሥት ላይ ሥልጣኑን እንዲያጸናለትና እንዲደግፈው ለመማጠን ሠላሳ አራት ሺህ ኪሎ የሚመዝን ብር እጅ መንሻ አድርጎ ለፎሐሰጠው፡፡ \v 20 ምናሔም ገንዘቡን የሰበሰበው የእስራኤል ከበርቴዎች እየንዳንዳቸው ኀምሳ ጥሬ ብር አዋጥተው እንዲሰጡ በማስገደድ ነበር፡፡ በዚህም ዓይነት ፎሐ በሰላም ወደ አገሩ ተመልሶ ሄደ፡፡ \ No newline at end of file diff --git a/15/21.txt b/15/21.txt new file mode 100644 index 0000000..a4c6292 --- /dev/null +++ b/15/21.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 21 ምናሔም ያደረገው ሌላው ነገር ሁሉ በእስራኤል ነገሥታት የታሪክ መጽሐፍ ተመዝግቦ ይገኛል፡፡ \v 22 ምናሔም ከአባቶቹ ጋር አንቀላፋ፤ በእርሱም ፈንታ ተተክቶ ልጁ ፋቂስያስ ነገሠ፡፡ \ No newline at end of file diff --git a/15/23.txt b/15/23.txt new file mode 100644 index 0000000..887243a --- /dev/null +++ b/15/23.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 23 ዓዛርያስ በይሁዳ በነገሠ በኀምሳኛው ዓመት የምናሔም ልጅ ፋቂስያስ በእስራኤል ነገሠ፤ እርሱም በሰማርያ ሁለት ዓመት ገዛ፡፡ \v 24 እስራኤልን ወደ ኃጢአት የመራ የናባጥ ልጅ የንጉሥ ኢዮርብዓምን መጥፎ አርአያነት በመከተል ኃጢአት ስለ ሠራ እግዚአብሔርን አሳዘነ፡፡ \ No newline at end of file diff --git a/15/25.txt b/15/25.txt new file mode 100644 index 0000000..22ed654 --- /dev/null +++ b/15/25.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 25 በፋቂስያስ ሠራዊት መካከል ፋቁሔ ተብሎ የሚጠራው የሮሜልዩ ልጅ የሆነ አንድ የጦር አዛዥ ከኀምሳ የገለዓድ ሰዎች ጋር ሆኖ ሤራ ጠነሰሰ፤ በሰማርያ በቤተ መንግሥቱ ውስጥ በሚገኘው ምሽግ ውስጥ ዘልቆ በመግባትም ፋቂስያስን ከአርጎብና ከአርዬ ጋር ገድሎ በፋቂስያስ ፈንታ ተተክቶ ነገሠ፡፡ \v 26 ፋቂስያስ ያደረገው ሌላው ነገር ሁሉ በእስራኤል ነገሥታት የታሪክ መጽሐፍ ተመዝግቦ ይገኛል፡፡ \ No newline at end of file diff --git a/15/27.txt b/15/27.txt new file mode 100644 index 0000000..c6962aa --- /dev/null +++ b/15/27.txt @@ -0,0 +1 @@ +27 ዓዛርያስ በይሁዳ በነገሠ በኀምሳ ሁለተኛው ዓመት የሮሜልዩ ልጅ ፋቁሔ በእስራኤል ነገሠ፤ እርሱም በሰማርያ ሃያ ዓመት ገዛ፡፡ 28 እስራኤልን ወደ ኃጢአት የመራውን የናባጥ ልጅ የንጉሥ ኢዮርብዓምን መጥፎ አርአያነት በመከተል ኃጢአት ስለ ሠራ እግዚአብሔርን አሳዘነ፡፡ \ No newline at end of file diff --git a/manifest.json b/manifest.json index 7def53f..5046140 100644 --- a/manifest.json +++ b/manifest.json @@ -228,6 +228,13 @@ "15-06", "15-08", "15-10", + "15-13", + "15-15", + "15-17", + "15-19", + "15-21", + "15-23", + "15-25", "16-title", "17-title", "18-title",