diff --git a/09/14.txt b/09/14.txt index 00b0a7e..557c13b 100644 --- a/09/14.txt +++ b/09/14.txt @@ -1 +1 @@ -\v 14 በዚህ ሁኔታ የኢዮሳፍጥ ልጅ የናሜሲ ልጅ ኢዩ በንጉሥ ኢዮራም ላይ ሤራ ማካሄድ ጀመረ፡፡ ኢዮራም ከሶርያ ንጉሥ አዛሄል ጋር በሬማት ገለዓድና እስራኤል በሙሉ ሲከላከሉ፤ ነገር ግን በዚያን ጊዜ በኢይዝራኤል ውስጥ በማገገም ላይ ነበር፡፡ 15ስለዚህም ኢዩ የጦር መኮንኖች ‹‹እናንተ በእርግጥ ከእኔ ጋር ከሆናችሁ በኢይዝራኤል የሚኖረውን ሕዝብ ለማስጠንቀቅ አንድ ወሬ ከሬማት ወጥቶ እንዳያመልጥ አድርጉ›› አላቸው፡፡ 16 ከዚህም በኋላ ኢዩ በሠረገላው ላይ ተቀምጦ ወደ ኢይዝራኤል ገሠገሠ፤ በዚህ ጊዜ ኢዮራም ገና ከቁስሉ አልዳነም ነበር፤ የይሁዳ ንጉሥ አካዝያስም ሊጠይቀው መጥቶ በዚያ ነበር፡፡ \ No newline at end of file +\v 14 በዚህ ሁኔታ የኢዮሳፍጥ ልጅ የናሜሲ ልጅ ኢዩ በንጉሥ ኢዮራም ላይ ሤራ ማካሄድ ጀመረ፡፡ ኢዮራም ከሶርያ ንጉሥ አዛሄል ጋር በሬማት ገለዓድና እስራኤል በሙሉ ሲከላከሉ፤ ነገር ግን በዚያን ጊዜ በኢይዝራኤል ውስጥ በማገገም ላይ ነበር፡፡ \v 15 ስለዚህም ኢዩ የጦር መኮንኖች ‹‹እናንተ በእርግጥ ከእኔ ጋር ከሆናችሁ በኢይዝራኤል የሚኖረውን ሕዝብ ለማስጠንቀቅ አንድ ወሬ ከሬማት ወጥቶ እንዳያመልጥ አድርጉ›› አላቸው፡፡ \v 16 ከዚህም በኋላ ኢዩ በሠረገላው ላይ ተቀምጦ ወደ ኢይዝራኤል ገሠገሠ፤ በዚህ ጊዜ ኢዮራም ገና ከቁስሉ አልዳነም ነበር፤ የይሁዳ ንጉሥ አካዝያስም ሊጠይቀው መጥቶ በዚያ ነበር፡፡ \ No newline at end of file diff --git a/09/17.txt b/09/17.txt new file mode 100644 index 0000000..97848cb --- /dev/null +++ b/09/17.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 17 በኢይዝራኤል ከተማ መጠበቂያ ግንብ ላይ የነበረው ጠባቂ ኢዩና ተከታዩ ጭፍራ ሲመጡ ከሩቅ አይቶ ‹‹ሰዎች እየጋለቡ በቡድን ሲመጡ አያለሁ!›› አለ፡፡ ኢዮራምም ‹‹አንድ ፈረሰኛ ልከህ የሚመጡትን ሰዎች ሰላም ነውን? ብሎ እንዲጠይቅ አድርግ›› አለው፡፡ \v 18 መልእክተኛውም ጋልቦ ሄዶ ኢዩን፡- ‹‹ንጉሡ አመጣጥህ በሰላም ነውን?›› ይልሃል ሲል ጠየቀው፡፡ ኢዩም፣ ‹‹አንተ ከሰላም ጋር ምን ግንኙነት አለህ? ይልቅስ ወደ ኋላ አልፈህ ተከተለኝ!›› ሲል መለሰለት፡፡ ከዚያም ጠባቂው፡- ‹‹መልእክተኛው በመምጣት ላይ ወዳለው ጭፍራ ደርሶአል፤ ነገር ግን ተመልሶ አልመጣም›› ሲል ለንጉሡ ነገረው፡፡ \ No newline at end of file diff --git a/09/19.txt b/09/19.txt new file mode 100644 index 0000000..13e887a --- /dev/null +++ b/09/19.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 19 ሌላም መልእክተኛ ተልኮ ያንኑ ተመሳሳይ ጥያቄ ለኢዩ አቀረበለት፡፡ ኢዩም፡- ‹‹አንተ ከሰላም ጋር ምን ግንኙነት አለህ? ይልቅስ ወደ ኋላ አልፈህ ተከተለኝ!›› ሲል መለሰለት፡፡ \v 20 ጠባቂውም እንደገና፡- ‹‹እርሱ ተገናኝቶአል ነገር ግን ተመልሶ አልመጣም›› አለ፡፡ ‹ምክንያቱም የሠረገላ አነዳዱ እንደ እብድ ሰው እንደ ናሜሲ ልጅ እንደ ኢዩ ነው! ልክ ኢዩን ይመስላል!›› ሲል ተናገረ፡፡ \ No newline at end of file diff --git a/09/21.txt b/09/21.txt new file mode 100644 index 0000000..7ac6525 --- /dev/null +++ b/09/21.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 21 ስለዚህ ንጉሥ ኢዮራም፡- ‹‹ሠረገላ አዘጋጁልኝ›› አለ፡፡ ሠረገላውም ተዘጋጅቶለት ኢዮራም የእስራኤል ንጉሥና የይሁዳ ንጉሥ አካዝያስ በየግል ሠረገላችው እየጋለቡ ኢዩን ሊገናኙት ወጡ፡፡ እነርሱም ኢዩን የናቡቴ ርስት በነበረው እርሻ ላይ አገኙት፡፡ \v 22 ኢዮራምም፡- ‹‹ኢዩ ሆይ አመጣጥህ በሰላም ነውን?›› ሲል ጠየቀ፡፡ ኢዩም፡- ‹‹የእናትህ የኤልዛቤል የአመንዝራይቱ ጣዖትና ጥንቆላ ሥራ በዝቶ እያለ ምን ሰላም አለ?›› ሲል መለሰለት፡፡ \ No newline at end of file diff --git a/09/23.txt b/09/23.txt new file mode 100644 index 0000000..dd37e11 --- /dev/null +++ b/09/23.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 23 በመሆኑም ኢዮራም፡- ‹‹አካዝያስ ሆይ! ይህ ክሕደት ነው!›› እያለ ሠረገላውን መልሶ ሸሸ፡፡ \v 24 ኢዩ ቀስቱን ስቦ ባለው ኀይል ሁሉ ፍላጻውን ባስፈነጠረ ጊዜ ኢዮራምን ወግቶ በትከሻዎቹ መካከል ወደ ልቡ ዘለቀ፤ ኢዮራምም ሞቶ በሠረገላው ውስጥ ወደቀ፡፡ \ No newline at end of file diff --git a/09/25.txt b/09/25.txt new file mode 100644 index 0000000..4a6f336 --- /dev/null +++ b/09/25.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 25 ኢዩም ቢድቃር ተብሎ የሚጠራውን የጦር አዛዥ ‹‹ሬሳውን አንሥተህ በኢይዝራኤላዊው በናቡቴ ርስት በነበረው እርሻ ላይ ወርውረህ ጣለው አለው፡፡ እኔና አንተ የንጉሥ ኢዮራም አባት ከነበረው ከአክዓብ በስተኋላ እየጋለብን ስንሄድ እግዚአብሔር በአክዓብ ላይ የተናገረውን ቃል አስታውስ፡፡ \v 26 ‹ትናንትና የናቡቴንና የልጆቹን መገደል አየሁ፤ በዚሁ እርሻ ላይ እንደምቀጣህ እምላለሁ› የሚል ነበር፡፡›› ስለዚህ ኢዩ ‹‹እግዚአብሔር የተናገረው ቃል ይፈፀም ዘንድ የኢዮራምን ሬሳ አንሥተህ የናቡቴ ርስት በነበረው እርሻ ላይ በመወርወር ጣለው›› ሲል የጦር አዛዡን አዘዘው፡፡ \ No newline at end of file diff --git a/09/27.txt b/09/27.txt new file mode 100644 index 0000000..d8beb25 --- /dev/null +++ b/09/27.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 27 የይሁዳ ንጉሥ አካዝያስ ይህን ባየ ጊዜ በሠረገላው ላይ ተቀምጦ ወደ ቤት ሀጋን ከተማ ሸሸ፡፡ ኢዩ ተከታትሎ እያሳደደው ‹‹እርሱንም ደግሞ በሠረገላው ውስጥ ግደሉት›› አለ፡፡ እነርሱም ተከታትለው በኢዮርብዓም ከተማ አጠገብ በጉር በሠረገላው ሳለ ወጉት፤ አካዝያስም ወደ መጊዶ ከተማ ሸሸ፤ በዚያም ሞተ፡፡ \v 28 አገልጋዮቹም ሬሳውን በሠረገላ ወደ ኢየሩሳሌም ወስደው በዳዊት ከተማ በሚገኘው በአባቶቹ መካነ መቃብር ቀበሩት፡፡ \ No newline at end of file diff --git a/manifest.json b/manifest.json index 8bcde83..b169d55 100644 --- a/manifest.json +++ b/manifest.json @@ -151,6 +151,13 @@ "09-07", "09-09", "09-11", + "09-14", + "09-17", + "09-19", + "09-21", + "09-23", + "09-25", + "09-27", "10-title", "11-title", "12-title",