Fri Jul 22 2016 10:34:02 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)
This commit is contained in:
parent
2479bdd08d
commit
8628dcfe83
|
@ -1 +1 @@
|
|||
እንግዲህ የጌታን ፍርሐት አውቀን ሰዎችን ግድ እንላለን። ማንነታችን በእግዚአብሔር ፊት የተገለጠ ስለሆነ ለናንተም ህሊና ግልጥ እንዲሆን ተስፋ አለኝ። ራሳችንን ደግመን እንግዲህ አናቀርብላችሁም፥ ሆኖም በልብ ሳይሆን በውጫዊው መልክ ለሚመኩ መልስ መስጠት ይቻላችሁ ዘንድ እኛን ምክንያት አድርጋችሁ እንድትመኩ እናስታውቃችኋለን።
|
||||
\v 11 እንግዲህ ጌታን መፍራት ምን ማለት እንደሆን ስለምናውቅ ሰዎችን ግድ እንላለን። ማንነታችን በእግዚአብሔር ፊት የተገለጠ ስለሆነ ለናንተም ህሊና ግልፅ እንደሚሆን ተስፋ አለኝ። \v 12 ራሳችንን ደግመን እንድታወድሱን አናቀርብላችሁም፥ ሆኖም በልብ ሳይሆን በውጫዊው መልክ ለሚመኩ መልስ መስጠት እንዲቻላችሁ እኛን ምክንያት አድርጋችሁ እንድትመኩ እናስታውቃችኋለን።
|
Loading…
Reference in New Issue