እኛ ህያዋን የሆንን በየዕለቱ ስለ ኢየሱስ ምክንያት ለሞት ታልፈን እንሰጣለን፥ ይህም የኢየሱስ ህይወት በሰብዓዊ ሰውነቶቻችን ይገለጥ ዘንድ ነው። በዚህም ምክንያት ሞቱ በእኛ፥ ህይወቱም በእናንተ ይሰራል።