am_2ch_text_ulb/09/01.txt

1 line
662 B
Plaintext

\c 9 \v 1 የሳባም ንግሥት የሰለሞንን ዝና በሰማች ጊዜ በከባባድ ጥያቄዎች ልትፈትነው ወደ ኢየሩሳሌም መጣች፡፡ ቅመማ ቅመሞች፥ ብዙ ወርቆች እና በርካታ የከበሩ ማዕድናት ከተጫኑ ግመሎች ጋር ከብዙ ጓዝ ጋር መጣች፡፡ ወደ ሰለሞን በመጣች ጊዜ በልብዋ የነበረውን ሁሉ አጫወተችው፡፡ \v 2 ሰለሞንም ጥያቄዎችዋን ሁሉ መለሰላት፤ ለሰለሞንም የከበደው ምንም ነገር አልነበረም፡፡ ያልመለሰውም ምንም ጥያቄ አልነበረም፡፡